Home » Athletics » የአበበ ቢቂላ ድል 50ኛ ዓመት ሊከበር ነው

የአበበ ቢቂላ ድል 50ኛ ዓመት ሊከበር ነው

በጥቁር ዓለምለመጀመርያጊዜ1952 በሮምየኦሊምፒክማራቶንየወርቅሜዳሊያድልያገኘውሻምበልአበበቢቂላ 50ዓመትየድልበዓልበድምቀትሊከበርነው፡፡ 
የዝግጅቱ  ዳይሬክተርአቶየትናየትአበበቢቂላለሪፖርተርእንዳስታወቁት፣አበበቢቂላለአፍሪካበሚልመሪሐሳብየድልበዓሉበልዩልዩዝግጅቶችይከበራል፡፡ 

 

በአገርአቀፍደረጃበደመቀሁኔታለማክበርበዝግጅትላይመሆናቸውንየገለጹትአቶየትናየት፣ሻምበልአበበቢቂላበአኅጉራችንአፍሪካለአትሌቲከስብዙምትኩረትባልተሰጠውወቅት[ጥቁር] አፍሪካየመጀመርያውንየኦሊምፒክወርቅሜዳሊያበማራቶንያስገኘአትሌትነውብለውታል፡፡ 
አበበቢቂላጳጉሜ 5 ቀን 1952 .. ድልያደረገበትን17ኛውኦሊምፒያድየሮምማራቶንክብረበዓልለማስተዋወቅ “50ኛውዓመትየሮምኦሊምፒክድልክብረበዓል” (50th Anniversary of Rome Olympics Victory) በሚል፣አበበቢቂላበባዶእግሩያሸነፈበትንገጽታየሚያሳይናበአፍሪካካርታውስጥየተካተተናበባዶእግሩ 50 ቁጥርየተሠራበትሎጎተዘጋጅቷል፡፡   

 

ሻምበልአበበከሮምአራትዓመትበኋላ (ጥቅምት 11 ቀን 1957 .“. 18ኛውኦሊምፒያድየቶኪዮውንማራቶንማሸነፉናበተከታታይሁለትየኦሊምፒክማራቶኖችንያሸነፈየመጀመሪያውአትሌትመሆኑይታወቃል፡፡  
    

 

የዜናው ምንጭሪፖርተርጋዜጣ    

  

 

 

 

 

2 Responses

  1. gedona_86 says:

    Lauret Tsegaye has rightly put it when he said “… Abebe Enji meche mote”.

  2. Hadera says:

    Unet New Abebe

Leave a Reply

© 2010 EthioSports · RSS · Designed by Theme Junkie · Powered by WordPress