የዝግጅቱ ዳይሬክተርአቶየትናየትአበበቢቂላለሪፖርተርእንዳስታወቁት፣ “አበበቢቂላለአፍሪካ” በሚልመሪሐሳብየድልበዓሉበልዩልዩዝግጅቶችይከበራል፡፡
በአገርአቀፍደረጃበደመቀሁኔታለማክበርበዝግጅትላይመሆናቸውንየገለጹትአቶየትናየት፣ሻምበልአበበቢቂላበአኅጉራችንአፍሪካለአትሌቲከስብዙምትኩረትባልተሰጠውወቅትለ[ጥቁር] አፍሪካየመጀመርያውንየኦሊምፒክወርቅሜዳሊያበማራቶንያስገኘአትሌትነውብለውታል፡፡
አበበቢቂላጳጉሜ 5 ቀን 1952 ዓ.ም. ድልያደረገበትንየ17ኛውኦሊምፒያድየሮምማራቶንክብረበዓልለማስተዋወቅ “50ኛውዓመትየሮምኦሊምፒክድልክብረበዓል” (50th Anniversary of Rome Olympics Victory) በሚል፣አበበቢቂላበባዶእግሩያሸነፈበትንገጽታየሚያሳይናበአፍሪካካርታውስጥየተካተተናበባዶእግሩ 50 ቁጥርየተሠራበትሎጎተዘጋጅቷል፡፡
ሻምበልአበበከሮምአራትዓመትበኋላ (ጥቅምት 11 ቀን 1957 ዓ.ም“. በ18ኛውኦሊምፒያድየቶኪዮውንማራቶንማሸነፉናበተከታታይሁለትየኦሊምፒክማራቶኖችንያሸነፈየመጀመሪያውአትሌትመሆኑይታወቃል፡፡
የዜናው ምንጭየሪፖርተርጋዜጣ

Lauret Tsegaye has rightly put it when he said “… Abebe Enji meche mote”.
Unet New Abebe